ሐዋርያት ሥራ 20:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋራ ጸለየ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከሁሉም ጋር ተንበርክኮ ጸለየ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ይህንም ከአለ በኋላ ተንበርክኮ አብረውት ካሉት ሁሉ ጋር ጸለየ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። See the chapter |