ሐዋርያት ሥራ 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል እንዲህ ተብሎ የተነገረ ነው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ነገር ግን ይህ የሆነው ነቢዩ ኢዩኤል እንዲህ ሲል የተናገረው ቃል እንዲፈጸም ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው፦ See the chapter |