ሐዋርያት ሥራ 19:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በዚህ ሁኔታ የጌታ ቃል በኀይል እያደገና እያሸነፈ ሄደ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በዚህ ዐይነት የጌታ ቃል በጣም እየተስፋፋና ድል እያደረገ ይሄድ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እንዲህም እያለ የእግዚአብሔር ቃል በኀይል ያድግና ይበረታ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። See the chapter |