Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 16:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ከሚ​ስ​ያም ዐል​ፈው ወደ ጢሮ​አዳ ወረዱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 16:8
6 Cross References  

ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱን እንዲሁም መጻሕፍቱን በተለይም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።


የክርስቶስን ወንጌል ለመስበክ ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ በጌታ በሩ ተከፍቶልኝ ነበር፤


እነዚህም ወደ ፊታችን አልፈው በጢሮአዳ ቆዩን።


ከጢሮአዳም ተነሥተን በቀጥታ ወደ ሳሞትራቄ በነገውም ወደ ናጱሌ በመርከብ ሄድን፤


በሚስያም አንጻር በደረሱ ጊዜ ወደ ቢታንያ ይሄዱ ዘድን ሞከሩ፤ የኢየሱስ መንፈስም አልፈቀደላቸውም፤


እኛ ግን ከቂጣ በዓል ቀን በኋላ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተነሥተን በአምስት ቀን ወደ ጢሮአዳ ወደ እነርሱ ደረስንና በዚያ ሰባት ቀን ተቀመጥን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements