ሐዋርያት ሥራ 16:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ከሚስያም ዐልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ። See the chapter |