ሐዋርያት ሥራ 15:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ሕዝቡም ካነበቡት በኋላ አበረታታች በሆነው ቃሉ ደስ ተሠኙ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 አማኞቹም ደብዳቤውን ባነበቡ ጊዜ በሚያጽናናው መልእክት እጅግ ደስ አላቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እነርሱም አንብበው እጅግ ደስ አላቸው፥ ተጽናኑም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። See the chapter |