Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 14:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 በዚያም ከደቀ መዛሙርት ጋራ ብዙ ጊዜ ተቀመጡ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 እዚያም ከአማኞች ጋር ብዙ ጊዜ ቈዩ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም ጋር አያሌ ቀን ተቀ​መጡ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 14:28
4 Cross References  

ባገኘውም ጊዜ ወደ አንጾኪያ አመጣው። በቤተ ክርስቲያንም አንድ ዓመት ሙሉ ተሰበሰቡ፤ ብዙ ሕዝብንም አስተማሩ፤ ደቀ መዛሙርትም መጀመሪያ በአንጾኪያ ክርስቲያን ተባሉ።


ጳውሎስና በርናባስም ከሌሎች ከብዙ ሰዎች ጋር ደግሞ የጌታን ቃል እያስተማሩና ወንጌልን እየሰበኩ በአንጾኪያ ይቀመጡ ነበር።


ደቀ መዛሙርት ግን ከበውት ሳሉ፥ ተነሥቶ ወደ ከተማ ገባ። በነገውም ከበርናባስ ጋር ወደ ደርቤን ወጣ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements