Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 13:49 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

49 የጌታም ቃል በአገሩ ሁሉ ተስፋፋ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

49 የጌታም ቃል በአካባቢው ባለው አገር ሁሉ ተስፋፋ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

49 የጌታም ቃል በዚያ አገር ሁሉ ተስፋፋ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

49 የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል በሀ​ገሩ ሁሉ ተዳ​ረሰ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

49 የጌታም ቃል በአገሩ ሁሉ ተስፋፋ።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 13:49
8 Cross References  

በእስያም የኖሩት ሁሉ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም የጌታን ቃል እስኪሰሙ ድረስ ሁለት ዓመት ያህል እንዲህ ሆነ።


የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር።


ይህም ጳውሎስ ‘በእጅ የተሠሩቱ አማልክት አይደሉም፤’ ብሎ፥ በኤፌሶን ብቻ ሳይሆን ከጥቂት ክፍል በቀር በእስያ ሁሉ ብዙ ሕዝብን እንደ አስረዳና እንደ አሳተ አይታችኋል፤ ሰምታችሁማል።


ይህም በኢዮጴ ሁሉ የታወቀ ሆነ፤ ብዙ ሰዎችም በጌታ አመኑ።


የእግዚአብሔርም ቃል እየሰፋ ሄደ፤ በኢየሩሳሌምም የደቀ መዛሙርት ቍጥር እጅግ እየበዛ ሄደ፤ ከካህናትም ብዙ ሰዎች ለሃይማኖት የታዘዙ ሆኑ።


እነርሱ ግን ሄደው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ።


በዚያን ጊዜ አገረ ገዢው የተደረገውን ባየ ጊዜ ከጌታ ትምህርት የተነሣ ተገርሞ አመነ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements