Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 13:37
4 Cross References  

እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው፤


እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፤ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።


ነፍሴን በሲኦል አትተዋትምና፤ ቅዱስህንም መበስበስን ያይ ዘንድ አትሰጠውም።


ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ “አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድሁህ፤” ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements