ሐዋርያት ሥራ 13:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በበረሃም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 አርባ ዓመት ያህልም በበረሓ ታገሣቸው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ለአርባ ዓመትም ያኽል በበረሓ ታገሣቸው See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 አርባ ዘመንም በምድረ በዳ መገባቸው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በበረሀም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። See the chapter |