2 ጢሞቴዎስ 4:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ ጣር፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በቶሎ ወደ እኔ ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በፍጥነት ወደ እኔ እንድትመጣ ይሁን፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤ See the chapter |