2 ቆሮንቶስ 4:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ስለዚህ ሞት በእኛ፥ ሕይወት ግን በእናንተ ይሠራል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 እንግዲህ ሞት በእኛ ይሠራል፤ ሕይወት ግን በእናንተ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ እኛ መላልሰን ለሞት ስንጋለጥ እናንተ ግን ለሕይወት ትጋለጣላችሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ስለዚህም ሞት በእኛ ላይ፥ ሕይወትም በእናንተ ላይ ይሠራል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ስለዚህ ሞቱ በእኛ ሕይወቱም በእናንተ ይሠራል። See the chapter |