2 ቆሮንቶስ 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ልባሞች ስለ ሆናችሁ ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ! See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እናንተም ብልኆች ስለ ሆናችሁ ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እናንተ አስተዋዮች እንደ መሆናችሁ መጠን ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እናንተ ልባሞች ስትሆኑ ሰነፎችን መስማት ደስ ያሰኛችኋልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ልባሞች ስለምትሆኑ በደስታ ሞኞችን ትታገሣላችሁና፤ See the chapter |