2 ዜና መዋዕል 30:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ነገሩም በንጉሡና በጉባኤው ሁሉ ዘንድ መልካም ነበረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ንጉሡና መላው ጉባኤም ዕቅዱ ትክክል ሆኖ አገኙት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ንጉሡና ሕዝቡም በዚሁ ዕቅዳቸው ደስ ተሰኙ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ነገሩም ንጉሡንና ጉባኤውን ሁሉ ደስ የሚያሰኝ ሆነ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ነገሩም ለንጉሡና ለጉባኤው ሁሉ ዓይን መልካም ነበረ። See the chapter |