Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




2 ዜና መዋዕል 11:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እንዲሁም ቤት-ጹርን፥ ሦኮን፥ ዓዶላምን፥

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ቤትጹር፣ ሦኮን፣ ዓዶላም፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ቤትጹር፥ ሶኮ፥ ዐዱላም፥

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ቤተ​ሱ​ራን፥ ሱላ​ኮን፥ ዓዶ​ላ​ምን፥

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ቤትጹርን፥ ሦኮን፥ ዓዶላምን፥

See the chapter Copy




2 ዜና መዋዕል 11:7
9 Cross References  

የርሙት፥ ዓዶላም፥ ሰኰት፥ ዓዜቃ፥


በማሬሻ የምትቀመጪ ሆይ፥ ወራሽ አመጣብሻለሁ፤ የእስራኤል ክብር ወደ ዓዱላም ይመጣል።


ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው በመከር ጊዜ ወደ ዳዊት ወደ ዓዱላም ዋሻ መጡ፥ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።


ዳዊት ከጋት ተነስቶ ወደ ዓዶላም ዋሻ ሸሸ፤ ወንድሞቹና የአባቱ ቤተሰቦች ይህን በሰሙ ጊዜ፥ እርሱ ወዳለበት ወደዚያው ወረዱ።


ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥


የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥


እርሱም ቤተ ልሔምን፥ ኤጣምን፥ ቴቁሔን ቆረቆረ፤


ጌትን፥ መሪሳን፥ ዚፍን፥


ደግሞም ፍልስጤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር።


Follow us:

Advertisements


Advertisements