1 ጢሞቴዎስ 6:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ነገር ግን ምግብና ልብስ ካሉን እነዚህ ይበቁናል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ነገር ግን ምግብና ልብስ ካለን፣ ያ ይበቃናል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 የምንበላውንና የምንለብሰውን ካገኘን ይበቃናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን እርሱ ይበቃናል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን፥ እርሱ ይበቃናል። See the chapter |