1 ጢሞቴዎስ 5:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ እነዚህን ነገሮች ደግሞ እዘዝ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ማንም የሚነቀፍበት ነገር እንዳይኖር፣ ይህንም ትእዛዝ ለሕዝቡ ስጥ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ያለ ነቀፋ እንዲኖሩም እነዚህን ትምህርቶች ስጣቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ይህን ደግሞ እዘዝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ይህን ደግሞ እዘዝ። See the chapter |