1 ጢሞቴዎስ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሴት በሁሉ ነገር እየታዘዘች በጽሞና ትማር፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሴት በጸጥታና በሙሉ መገዛት ትማር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሴት በጸጥታና በመታዘዝ ትማር፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ See the chapter |