1 ተሰሎንቄ 4:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ለርኩሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 እግዚአብሔር በቅድስና እንድንመላለስ እንጂ ለርኩሰት አልጠራንምና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 እግዚአብሔር የጠራን በቅድስና እንድንኖር ነው እንጂ በርኲሰት እንድንኖር አይደለም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። See the chapter |