Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ተሰሎንቄ 2:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 በርግጥ እናንተ ክብራችንም ደስታችንም ናችሁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 በእርግጥ ክብራችንና ደስታችን እናንተ ናችሁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

See the chapter Copy




1 ተሰሎንቄ 2:20
4 Cross References  

እኛን በከፊል እንደተረዳችሁን፥ በጌታ ቀን እናንተ በእኛ እንደምትመኩ ሁሉ እኛም በእናንተ እንመካለን።


ወንድ የእግዚአብሔር መልክና ክብር ስለ ሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም፤ ሴት ግን የወንድ ክብር ናት።


የሽማግሌዎች አክሊል የልጅ ልጆች ናቸው፥ የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።


ስለዚህ ወደ ፊት ለመታገስ ባልተቻለን ጊዜ፥ በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements