1 ጴጥሮስ 1:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ ነውና። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 የእምነታችሁን ፍጻሜ፣ እርሱም የነፍሳችሁን ድነት እየተቀበላችሁ ነውና። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በእምነታችሁም የምትጠብቁትን የነፍሳችሁን መዳን ታገኛላችሁ። See the chapter |