Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ነገሥት 9:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ሰሎሞንም ጌዝርን መልሶ ሠራት፤ እንዲሁም የታችኛውን ቤትሖሮንን፣

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 ሰሎሞንም ጌዜርንና የታችኛውን ቤትሖሮን እንደገና አሠራ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰሎ​ሞ​ንም ጋዜ​ር​ንና የታ​ች​ኛ​ውን ቤቶ​ሮ​ንን፥ ባዕ​ላ​ት​ንም ሠራ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ሰሎሞንም ጌዝርን፥ የታችኛውንም ቤት ሖሮን፥

See the chapter Copy




1 ነገሥት 9:17
5 Cross References  

ወደ ምዕራብም እስከ የፍሌጣውያን ድንበር እስከ ታችኛው ቤትሖሮን ድንበር እስከ ጌዝር ድረስ ወረደ፥ መጨረሻውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ።


ቂብጻይምንና መሰማሪያዋን፥ ቤት-ሖሮንንና መሰማሪያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።


ኢልተቄን፥ ገባቶንን፥ ባዕላትን፥


ጌታም በእስራኤል ፊት አስደነገጣቸው፤ በገባዖንም በጽኑ ውግያ ድል አደረጓቸው፥ በቤትሖሮንም ዐቀበት በሆነው መንገድ ላይ አሳደዳቸው፥ እስከ ዓዜቃና እስከ መቄዳ ድረስ መታቸው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements