1 ነገሥት 9:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ኪራም ለሰሎሞን የላከለት ወርቅ አራት ሺህ ኪሎ ግራም ያኽል የሚመዝን ነበር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በዚያ ጊዜ ኪራም ለንጉሡ መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ልኮለት ነበር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ኪራም ለሰሎሞን የላከለት ወርቅ አራት ሺህ ኪሎ ግራም ያኽል የሚመዝን ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ኪራምም መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ለሰሎሞን አመጣ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 ኪራምም መቶ ሃያ መክሊት ወርቅ ለንጉሡ ላከ። See the chapter |