1 ነገሥት 3:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ ጌታን ደስ አሰኘው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ሰሎሞን ይህን በመለመኑ ጌታ ደስ አለው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፥ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፤ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው። See the chapter |