1 ነገሥት 1:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)46 ደግሞም ሰሎሞን በመንግሥቱ ዙፋን ላይ ተቀምጦአል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም46 ከዚህም ሌላ ሰሎሞን በመንግሥቱ ዙፋን ላይ ተቀምጧል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም46 እነሆ ሰሎሞን ነግሦ በንጉሣዊ ዙፋን ላይ ተቀምጦአል፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)46 ሰሎሞንም በመንግሥቱ ዙፋን ላይ ተቀምጦአል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)46 ደግሞም ሰሎሞን በመንግሥቱ ዙፋን ላይ ተቀምጦአል። See the chapter |