Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዮሐንስ 5:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ልጆች ሆይ፤ ራሳችሁን ከጣዖቶች ጠብቁ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ልጆች ሆይ! ጣዖቶችን ከማምለክ ራሳችሁን ጠብቁ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።

See the chapter Copy




1 ዮሐንስ 5:21
10 Cross References  

ስለዚህ ወዳጆቼ ሆይ! ጣዖትን ከማምለክ ሽሹ።


“ሕዝቡም ሊበሉ ሊጠጡም ተቀመጡ፤ ሊዘፍኑም ተነሡ፤” ተብሎ እንደ ተጻፈ ከእነርሱ አንዳንዶቹ እንዳደረጉት ጣዖትን የምታመልኩ አትሁኑ።


እነርሱ ራሳቸው ስለ እኛ በእናንተ መካከል ምን ዓይነት አቀባበል ተደርጎልን እንደ ነበር፥ ሕያውም የሆነውን እውነተኛ አምላክ ለማገልገል ከጣዖታት ወደ እግዚአብሔር እንዴት እንደተመለሳችሁ፥


ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’


በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ስለ እጃቸው ሥራ ንስሓ አልገቡም፤ ለአጋንንትና ማየት ወይም መስማት ወይም መሄድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶችም መስገድን አልተዉም።


ልጆቼ ሆይ፥ ይህን የምጽፍላችሁ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ብዬ ነው። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።


የሥቃያቸውም ጢስ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ይወጣል፤ ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ እንዲሁም የስሙን ምልክት የሚቀበሉ ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements