1 ቆሮንቶስ 9:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ወይስ ያለመሥራት መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ወይስ በሥራ እየጣርን መኖር የሚገባን በርናባስና እኔ ብቻ ነንን? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ወይስ ሥራን ለመተው መብት የሌለን እኔና በርናባስ ብቻ ነን? See the chapter |