Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ቆሮንቶስ 9:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን?

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን?

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?

See the chapter Copy




1 ቆሮንቶስ 9:4
11 Cross References  

እንዲሁም ከእናንተም ሆነ ከሌሎች ክብርን አልፈለግንም፥


ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋልና እነርሱ የሚሰጡአችሁን እየበላችሁና እየጠጣችሁ በዚያው ቤት ተቀመጡ። ከቤት ወደ ቤት አትዘዋወሩ።


ወንድሞች ሆይ! ድካማችንንና ጥረታችንን ታስታውሱታላችሁ፤ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እየሰበክን በአንዳችሁም ላይ እንኳ ሸክም ላለመሆን ስንል ሌሊትና ቀን እንሠራ ነበር።


ቃሉን የሚማር መልካሙን ነገር ሁሉ ከሚያስተምረው ጋር ይካፈል።


ለመንገዳችሁ ከረጢት ወይም ሁለት እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አትያዙ፤ ለሠራተኛ ምግቡ ይገባዋልና።


ከማንም ብር ወይም ወርቅ ወይም ልብስ አልተመኘሁም፤


ለሚመረምሩኝ መልሴ ይህ ነው።


ፀሐይም በገባች ጊዜ ንጹሕ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ እንጀራው ነውና ከተቀደሰው ነገር ይበላል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements