1 ቆሮንቶስ 3:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 እናንተም የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 እናንተም የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 እናንተ ግን የክርስቶስ ልጆች ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ልጅ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 እናንተ ግን የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ሁሉ የእናንተ ነው፥ እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው። See the chapter |