1 ቆሮንቶስ 15:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እኛስ ብንሆን ዘወትር ለአደጋ የምንጋለጠው ለምንድን ነው? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 እኛስ ብንሆን ዘወትር ለአደጋ የምንጋለጠው ለምንድን ነው? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እኛስ ብንሆን በየሰዓቱ ለአደጋ እየተጋለጥን የምንኖረው ለምንድን ነው? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 እንግዲህ እኛስ ሁልጊዜ መከራን ስለምን እንቀበላለን? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እኛስ ዘወትር በሚያስፈራ ኑሮ የምንኖር ስለ ምንድር ነው? See the chapter |