1 ቆሮንቶስ 15:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በክርስቶስም ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 እንዲህም ከሆነ፣ በክርስቶስ ያንቀላፉት ጠፍተዋል ማለት ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በክርስቶስ አምነው የሞቱት ጠፍተዋል ማለት ነው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እንግዲያስ በክርስቶስ አምነው የሞቱ ጠፍተዋላ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እንግዲያስ በክርስቶስ ያንቀላፉት ደግሞ ጠፍተዋላ። See the chapter |