Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ቆሮንቶስ 12:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር?

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 ሁላቸውም አንድ ክፍል ብቻ ቢሆን ኖሮ ሙሉ አካል የት በተገኘ ነበር!

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 የአ​ካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተ​ገኘ ነበር?

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

See the chapter Copy




1 ቆሮንቶስ 12:19
3 Cross References  

አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ የአካል ክፍሎችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል።


ዳሩ ግን አሁን የአካል ክፍሎች ብዙዎች ናቸው፤ አካል ግን አንድ ነው።


አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና።


Follow us:

Advertisements


Advertisements