1 ቆሮንቶስ 12:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ሁላቸውም አንድ ክፍል ብቻ ቢሆን ኖሮ ሙሉ አካል የት በተገኘ ነበር! See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 የአካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተገኘ ነበር? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ? See the chapter |