1 ቆሮንቶስ 10:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ስለዚህ የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ስለዚህ ተደላድዬ ቆሜአለሁ የሚል ቢኖር እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ የቆመ የሚመስለው ሰው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አሁንም ያ ቆሜአለሁ ብሎ በራሱ የሚታመን ሰው እርሱ እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። See the chapter |