1 ዜና መዋዕል 9:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን ነበሩ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ከካህናቱ፦ ዮዳኤ፣ ዮአሪብ፣ ያኪን፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10-12 በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት ካህናት የሚከተሉት ናቸው፦ ይዳዕያ፥ ይሆያሪብና ያኪን፤ በቤተ መቅደስ ዋና ባለሥልጣን የሆነው የሒልቂያ ልጅ ዐዛርያስ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች መሹላም፥ ጻዶቅ፥ መራዮትና አሒጡብ ናቸው። የይሮሐም ልጅ ዐዳያ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ፓሽሑር ማልኪያ ናቸው። የዐዲኤል ልጅ ማዕሳይ፤ የእርሱም የቀድሞ አባቶች ያሕዜራ፥ መሹላም፥ መሺሌሚትና ኢሜር ናቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ከካህናቱም ዮዳኤ፥ ዮአሪብ፥ ያኪን፤ See the chapter |