1 ዜና መዋዕል 8:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 የሚስቱ ስም መዓካ የነበረው በገባዖን የተቀመጠው የገባዖን አባት ይዒኤል፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም29 የገባዖን አባት ይዒኤል በገባዖን ኖረ። የሚስቱም ስም መዓካ ይባላል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም29 ይዒኤል የገባዖንን ከተማ ቈርቊሮ በዚያው ኖረ፤ ሚስቱ ማዕካ ተብላ የምትጠራ ስትሆን፥ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 የገባዖን አባት በገባዖን ይኖር ነበር የሚስቱም ስም መዓካ ነበር፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)29 የሚስቱ ስም መዓካ የነበረው የገባዖን አባት ይዒኤል፥ See the chapter |