1 ዜና መዋዕል 8:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሚካኤል፥ ይሽጳ፥ ዮሐ የበሪዓ ልጆች ነበሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ሚካኤል፣ ይሽጳና ዮሐ የበሪዓ ወንዶች ልጆች ነበሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሚካኤል፥ ዩሽፓና ዮሐ ተብለው የሚጠሩት ናቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሚካኤል፥ የሴፋ፥ ዮሐ፥ የበሪዓም ልጆች፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሚካኤል፥ ይሽጳ፥ ዮሐ፥ የበሪዓ ልጆች፤ See the chapter |