1 ዜና መዋዕል 8:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከሑሺምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሑሺም ከተባለች ሚስቱ አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 በተጨማሪም ሑሺም ከተባለችው ሚስቱ አሂቱብና ኤልፓዓል ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ከሑሲምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ከሑሺምም አቢጡብንና ኤልፍዓልን ወለደ። See the chapter |