Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 4:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 በቤት-ማርካቦት፥ በሐጸር-ሱሲም፥ በቤት-ቢሪ፥ በሸዓራይም ነበር። እስከ ዳዊትም መንግሥት ድረስ ከተሞቻቸው እነዚህ ነበሩ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 ቤትማርካቦት፣ ሐጸርሱሲም፣ ቤት ቢሪ፣ ሽዓራይም፤ እስከ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ድረስ የኖሩት በእነዚህ ከተሞች ነው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 ቤትማርካቦት፥ ሖጻር ሱሲም፥ ቤትቢሪና ሻዕራይም፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 በቤ​ት​ማ​ር​ካ​ቦት፥ በሐ​ጸ​ር​ሱ​ሲም፥ በቤ​ት​ቢሪ፥ በሰ​ዓ​ራ​ይም ይቀ​መጡ ነበር። እስከ ዳዊ​ትም መን​ግ​ሥት ድረስ ከተ​ሞ​ቻ​ቸው እነ​ዚህ ነበሩ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 በቤትማርካቦት፥ በሐጸርሱሲም፥ በቤትቢሪ፥ በሸዓራይም ይቀመጡ ነበር። እስከ ዳዊትም መንግሥት ድረስ ከተሞቻቸው እነዚህ ነበሩ።

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 4:31
3 Cross References  

በቤቱኤል፥ በሔርማ፥ በጺቅላግ፥


መንደሮቻቸው ኤጣም፥ ዐይን፥ ሬሞን፥ ቶኬን፥ ዓሻን፥ አምስቱ ከተሞች ነበሩ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements