Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 24:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 የሜራሪ ልጆች፤ ከያዝያ በኖ፥ ሾሃም፥ ዘኩር፥ ዔብሪ ነበሩ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 የሜራሪ ወንዶች ልጆች፤ ከያዝያ በኖ፣ ሾሃም፣ ዛኩር፣ ዔብሪ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ያዕዚያም ሾሃም፥ ዛኩርና ዒብሪ ተብለው የሚጠሩ ሦስት ወንዶች ልጆች ነበሩት።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 የሜ​ራሪ ልጆች፤ ከዖ​ዝያ ይሰ​ዓም፥ ዝኩር፥ አብዲ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 የሜራሪ ልጆች ከያዝያ በኖ፥ ሾሃም፥ ዘኩር፥ ዔብሪ፤

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 24:27
6 Cross References  

የሜራሪ ልጆች ሞሖሊና ሙሲ ነበሩ። የሞሖሊ ልጆች አልዓዛርና ቂስ ነበሩ።


የሜራሪ ልጆች፤ ሞሖሊና ሙሲ ነበሩ። የሌዋውያን ወገኖች በየአባቶቻቸው ቤቶች እነዚህ ናቸው።


የሜራሪም ልጆች በየወገኖቻቸው፤ ሞሖሊ፥ ሙሲ። የሌዋውያን ወገኖች በየአባቶቻቸው ቤቶች እነዚህ ናቸው።


የሜራሪ ልጆች ማሕሊ፥ ሙሺ ናቸው። እነዚህ እንደ ትውልዳቸው የሌዊ ወገኖች ናቸው።


የሜራሪ ልጆች ሞሖሊና ሙሲ ነበሩ፤ ከያዝያ ልጆች በኖ ነበረ፤


ከሞሖሊ አልዓዛር፥ እርሱም ልጆች አልነበሩትም፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements