Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 24:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ከዓረብያ፤ የዓረብያ ልጆች አለቃው ይሺያ፤

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ከረዓብያ ወንዶች ልጆች፤ አለቃው ይሺያ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ዩሺያ የረሐብያ ዘር ነው፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ከአ​ረ​ብ​ያም ልጆች የአ​ረ​ብያ ልጅ አራ​ድያ፥ አለ​ቃው ኢያ​ስ​ያስ፤

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 ከዓረብያ ልጆች አለቃው ይሺያ፤

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 24:21
5 Cross References  

የአልዓዛርም ልጆች አለቃ ረዓብያ ነበረ፤ አልዓዛርም ሌሎች ልጆች አልነበሩትም፤ የረዓብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።


ወንድሞቹም፤ ለአልዓዛር ልጁ ረዓብያ፥ ልጁም የሻያ፥ ልጁም ኢዮራም፥ ልጁም ዝክሪ፥ ልጁም ሰሎሚት ነበሩ።


የኦዚም ልጆች ይዝረሕያ፤ የይዝረሕያም ልጆች ሚካኤል፥ አብድዩ፥ ኢዮኤል፥ ይሺያ አምስት ናቸው፤ ሁሉም አለቆች ነበሩ።


ከቀሩትም የሌዊ ልጆች፤ ከእንበረም ልጆች ሱባኤል፤ ከሱባኤል ልጆች ዬሕድያ፤


ከይስዓራውያን ሰሎሚት፤ ከሰሎሚት ልጆች ያሐት ነበረ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements