1 ዜና መዋዕል 23:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 የይስዓር ወንዶች ልጆች፤ የመጀመሪያው ሰሎሚት ነበረ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የቀዓት ሁለተኛ ልጅ ይጽሐር የጐሣው አለቃ የነበረ ሸሎሚት ተብሎ የሚጠራ አንድ ወንድ ልጅ ነበረው፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የይስዓር ልጆች አለቃው ሰሎሚት ነበረ። See the chapter |