Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 23:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 የጌርሳም ዘሮች፤ ሱባኤል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ከጌርሾም ወንዶች ልጆች መካከል መሪው ሸቡኤል ነበር፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የጌ​ር​ሳም ልጆች አለቃ ሱባ​ኤል ነበረ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 23:16
6 Cross References  

የሙሴ ልጅ የጌርሳም ልጅ ሱባኤል በቤተ መዛግብት ላይ ተሹሞ ነበር።


ዐሥራ ሦስተኛው ለሱባኤል ወጣ፤ ልጆቹም ወንድሞቹም ዐሥራ ሁለት ነበሩ፤


ከቀሩትም የሌዊ ልጆች፤ ከእንበረም ልጆች ሱባኤል፤ ከሱባኤል ልጆች ዬሕድያ፤


የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።


የአልዓዛርም ልጆች አለቃ ረዓብያ ነበረ፤ አልዓዛርም ሌሎች ልጆች አልነበሩትም፤ የረዓብያ ልጆች እጅግ ብዙ ነበሩ።


ከኤማን የኤማን ልጆች፤ ቡቅያ፥ መታንያ፥ ዑዝኤል፥ ሱባኤል፥ ኢያሪሙት፥ ሐናንያ፥ ሐናኒ፥ ኤልያታ፥ ጊዶልቲ፥ ሮማንቲ-ዔዘር፥ ዩሽብቃሻ፥ መሎቲ፥ ሆቲር፥ መሐዝዮት ነበሩ፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements