1 ዜና መዋዕል 2:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮምና ሐሙል ናቸው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 የፋሬስ ወንዶች ልጆች፤ ኤስሮም፣ ሐሙል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ፋሬስም ሔጽሮንና ሐሙል የተባሉ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮም፥ ያሙሔል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 የፋሬስ ልጆች፤ ኤስሮም፥ ሐሙል። See the chapter |