1 ዜና መዋዕል 16:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ለአብርሃም ያደረገውን፥ ለይስሐቅም የማለውን፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ከአብርሃም ጋራ የገባውን ቃል ኪዳን፣ ለይሥሐቅም የማለውን መሐላ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ከአብርሃም ጋር የገባውን ቃል ኪዳን ይጠብቃል፤ ለይስሐቅ የሰጠውን የተስፋ ቃል ያጸናል፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ለአብርሃም ያደረገውን፥ ለይስሐቅም የማለውን፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ለአብርሃም ያደረገውን፤ ለይስሐቅም የማለውን፤ See the chapter |