1 ዜና መዋዕል 16:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እርሱ ጌታ አምላካችን ነው፤ ፍርዱ በምድር ሁሉ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እርሱ እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱም በምድር ሁሉ ላይ ነው፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱም በዓለም ሁሉ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እርሱ እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱ በምድር ሁሉ ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እርሱ እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱ በምድር ሁሉ ነው። See the chapter |