Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 15:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ዳዊትም የአሮንን ልጆችና ሌዋውያን ሰበሰበ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የአሮንን ዘሮችና ሌዋውያኑንም በአንድነት ሰበሰበ፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 ቀጥሎም የአሮንን ዘሮችና ሌዋውያንን አስጠራ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ዳዊ​ትም የአ​ሮ​ንን ልጆ​ችና ሌዋ​ው​ያ​ንን ሰበ​ሰበ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 ዳዊትም የአሮንን ልጆችና ሌዋውያንን ሰበሰበ።

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 15:4
7 Cross References  

ናዳብና አብዩድ በሲና ምድረ በዳ በጌታ ፊት ያልተፈቀደውን እሳት ባቀረቡ ጊዜ በጌታ ፊት ሞቱ፤ ልጆችም አልነበሩአቸውም። አልዓዛርና ኢታምር በአባታቸው በአሮን ፊት በክህነት ያገለግሉ ነበር።


ከቀዓት ልጆች፤ ከመቶ ሀያ ወንድሞቹ ጋር አለቃው ኡርኤል ነበር፤


ዳዊትም የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ እንዲህ አላቸው፦ “መልካም መስሎ ቢታያችሁ፥ የጌታም የአምላካችን ፈቃድ ቢሆን፥ በእስራኤል አገር ሁሉ ለቀሩት ወንድሞቻችን በከተሞቻቸውና በመሰማሪያዎቻቸውም ለተቀመጡት ካህናትና ሌዋውያን ወደ እኛ እንዲሰበሰቡ እንላክባቸው፤


Follow us:

Advertisements


Advertisements