1 ዜና መዋዕል 15:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በራክያና ሕልቃናም የታቦቱን እልፍኝ ጠባቂዎች ነበሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በራክያና ሕልቃና የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23-24 በራክያ፥ ኤልቃና፥ ዖቤድኤዶምና ዩሒያ የቃል ኪዳኑ ታቦት ጠባቂዎች ሆነው ተመረጡ፤ ካህናቱ ሸባንያ፥ ኢዮሣፍጥ፥ ናትናኤል፥ ዐማሣይ፥ ዘካርያስ፥ በናያና ኤሊዔዘር በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት ፊት እየሄዱ እምቢልታ እንዲነፉ ተመረጡ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በራክያና ሕልቃናም ለታቦቷ በረኞች ነበሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በራክያና ሕልቃናም ለታቦቱ በረኞች ነበሩ። See the chapter |