1 ዜና መዋዕል 1:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)54 መግዲኤል አለቃ፥ ዒራም አለቃ፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም54 መግዲኤል እና ዒራም። እነዚህ የኤዶም ዘሮች የነገድ አለቆች ነበሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም54 መግዲኤልና ዒራም ተብለው ይጠሩ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)54 መግዴኤል አለቃ፥ ዛፎአል አለቃ፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)54 አለቃ መግዲኤል፥ አለቃ ዒራም፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ። See the chapter |