1 ዜና መዋዕል 1:51 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)51 የኤዶምያስም አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ ቲምናዕ አለቃ፥ ዓልዋ አለቃ፥ የቴት አለቃ፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም51 ሃዳድም ሞተ። ዋና ዋናዎቹ የኤዶም ሕዝብ አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ ቲምናዕ፣ ዓልዋ፣ የቴት፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም51 ሃዳድም ሞተ የኤዶምም አለቆች ቲምናዕ፥ ዐልዋ፥ ዬቴት See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)51 አዳድም ሞተ፤ የኤዶምያስም አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ ቴምናዕ አለቃ፥ ጎለም አለቃ፥ የቴት አለቃ፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)51 የኤዶምያስም አለቆች እነዚህ ነበሩ፤ አለቃ ቲምናዕ፥ አለቃ ዓልዋ፥ አለቃ የቴት፥ See the chapter |