Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




1 ዜና መዋዕል 1:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 የአብርሃምም ልጆች፤ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የአብርሃም ወንዶች ልጆች፤ ይሥሐቅ፣ እስማኤል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 አብርሃም ይስሐቅንና እስማኤልን ወለደ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የአ​ብ​ር​ሃ​ምም ልጆች፤ ይስ​ሐቅ፥ ይስ​ማ​ኤል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 የአብርሃምም ልጆች ይስሐቅ እና እስማኤል ናቸው።

See the chapter Copy




1 ዜና መዋዕል 1:28
10 Cross References  

እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው “ስለ ባርያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፥ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፥ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና።


አብርሃም የተባለ አብራም።


ትውልዳቸውም እንደዚህ ነው። የእስማኤል በኩር ልጅ ነባዮት፤ ከዚህ በኋላ ቄዳር፥ አድብኤል፥ ሚብሣም፥


አብርሃምም ይስሐቅን ወለደ። የይስሐቅም ልጆች ዔሳውና እስራኤል ነበሩ።


የሣራ አገልጋይ ግብጻዊትዋ አጋር ለአብርሃም የወለደችው የአብርሃም ልጅ የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው፤


የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ትውልድም ይህ ነው፥ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፥


Follow us:

Advertisements


Advertisements