1 ዜና መዋዕል 1:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ከነዓንም የወለደው የበኩር ልጁን ሲዶንን፥ ሔትን፥ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13-16 የከነዓን የበኲር ልጅ ጺዶን ሲሆን እንዲሁም ሒታውያን፥ ኢያቡሳውያን፥ አሞራውያን፥ ጌርጌሳውያን፥ ሒዋውያን፥ ዓርቃውያን፥ ሲናውያን፥ አርዋዳውያን፥ ጸማራውያንና ሐማታውያን የከነዓን ልጆች ናቸው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከነዓን የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጤዎንን፥ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ከነዓንም የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጢን፥ See the chapter |